loading
ከአፍሪካ ህብረት መስራች መሪዎች አንዱ የሆኑት የቀድሞ የኢትዮጵያ ንጉሰ ቀዳማዊ ሃይለ ሥላሴ መታሰቢያ  ሀውልት ተገነባላቸው

ከአፍሪካ ህብረት መስራች መሪዎች አንዱ የሆኑት የቀድሞ የኢትዮጵያ ንጉሰ ቀዳማዊ ሃይለ ሥላሴ መታሰቢያ  ሀውልት ተገነባላቸው

ሀውልቱ በአፍሪካ ህብረት የመሰብሰቢያ አዳራሽ ቅጥር ግቢ ውስጥ የቆመ ሲሆን የሃውልቱ ዲዛይን እና ግንባታ የተከናወነውም በአዲስ አበባ ዩንቨርሲቲ አለ ፈለገ ሰላም የስነ-ጥበብ ትምህርት ቤት መሆኑ ተነግሯል፡፡

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ፅህፈት ቤት አቶ ነብያት ጌታቸው  እንዳሉት ሃውልቱ የተገነባው እ.ኢ.አ በ 2017 የአፍሪካ  ህብረት የመሪዎች ስብሰባ  ወቅት ቀዳማዊ ሃይለስላሴ ለአፍሪካ ፀረ- ቅኝ ግዛት ትግል ያደረጉትን አስተዋፆ ከግምት ውስጥ በማስገባት ሀውልት እንዲቆምላቸው  በተላለፈው ውሳኔ መሰረት ነው።

Write a Reply or Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *