ዛሬ በአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ የተጎበኘዉ የቃሊቲ የፍሳሽ ማጣሪያ ሲጠናቀቅ 100 ሺህ ሜትሪክ ኪዩቢክ ውሃ ያክማል ተባለ፡፡

ዛሬ በአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ የተጎበኘዉ የቃሊቲ የፍሳሽ ማጣሪያ ሲጠናቀቅ 100 ሺህ ሜትሪክ ኪዩቢክ ውሃ ያክማል ተባለ፡፡