loading
የገቢዎች ሚኒስቴር በታህሳስ ወር ከሀገር ውስጥ ታክስ 8.5 ቢሊየን ብር ሰበሰብኩ አለ።

የገቢዎች ሚኒስቴር በታህሳስ ወር ከሀገር ውስጥ ታክስ 8.5 ቢሊየን ብር ሰበሰብኩ አለ። የገቢዎች ሚኒስቴር በታህሳስ ወር ከሀገር ውስጥ ታክስ ለመሰብሰበሰ ካቀደው 10ነጥብ 2 ቢሊየን ብር 8 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር የሰበሰበ ሲሆን ፤አፈፃፀሙም 83ነጥብ 5 በመቶ መሆኑን የሚኒስቴር መ/ቤቱ የሀገር ውስጥ ታክስ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ መሀመድ አብዱ ገልፀዋል፡፡ እንደ አቶ መሀመድ ገለፃ ለዕቅዱ አለመሳካት […]

ግንባታዎችን የሚያጓትቱ ኮንትራክተሮች እና አማካሪዎችን የከተማ አስተዳደሩ አስጠነቀቀ።

ግንባታዎችን የሚያጓትቱ ኮንትራክተሮች እና አማካሪዎችን የከተማ አስተዳደሩ አስጠነቀቀ። “በተለያየ ምክንያት ግንባታዎችን የሚያጓትቱ ኮንትራክተሮች እና አማካሪዎችን የከተማ አስተዳደሩ ከዚህ በኃላ አይታገስም አሉ ኢ/ር ታከለ ኡማ። ኢ/ር ታከለ ኡማ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሚያከናውናቸው ፕሮጀክቶች ላይ ለሚሳተፉ የህንፃ ተቋራጭ ባለቤቶች እና አማካሪዎች የስራ መመርያ ሰጥተዋል፡፡ በመድረኩ ላይ የኮንስትራክሽን ዘርፉ ለብክነት የተጋለጠ እንደነበርም አንስተዋል፡፡ በግንባታ ላይ ያሉ ነባር […]