loading
17ኛው የኢትዮጵያ አርብቶ አደሮች ቀን በጂንካ ከተማ እየተከበረ ነው

17ኛው የኢትዮጵያ አርብቶ አደሮች ቀን በጂንካ ከተማ እየተከበረ ነው።  በክብረ በዓሉ ላይ የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን፤ የሰላም ሚንስትሯ ሙፈሪያት ካሚልን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል። በዚህ በ17ኛዉ የኢትዮጵያ አርብቶ አደሮች ቀን በሚከበርበት ወቅት በጂንካ የተገኙት  ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በአርብቶ አደሩ አካባቢ የመልማት ግብን ለማሳካት መንግስት ውኃን መሰረት አድርጎ እንደሚሰራ  ተናገረዋል፡፡ […]

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ የ2019 የአለም አቀፍ አሰላሳዮች  መድረክ ተሸላሚ ሆኑ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ የ2019 የአለም አቀፍ አሰላሳዮች  መድረክ ተሸላሚ ሆኑ፡፡ የአለም አቀፍ የአሳቢዎች መድረክ (Global Thinkers Forum) ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድን ተሸላሚ ያደረጋቸው ከፍተኛ የሆነ የማሰብ ችሎታቸውን በመጠቀም ሃላፊነታቸውን በብቃት ተወጥተዋል ብሎ ነው። በ2012 የተመሰረተው ይኸው ለግለሰቦችና መሪዎች እውቅናና ሽልማት የሚሰጠው  አለም አቀፍ የሽልማት ድርጅት በ24 በተለያዩ ዘርፎች በ2019 ተሸላሚ ናቸው ካላቸው ግለሰቦችና […]

የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ሐምሊን ፊስቱላ ኢትዮጵያን ጎበኙ

የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ሐምሊን ፊስቱላ ኢትዮጵያን ጎበኙ ፕሬዚዳንቷ በጉብኝታቸው ሐምሊን ፊስቱላ ኢትዮጵያ ከ60 ሽህ በላይ የሚሆኑ ወጣት ኢትዮጵያዊያንን በማከም ከፊስቱላ ህመም መፈወስ የቻለ አንጋፋ ድርጅት ነው ብለዋል። በተጨማሪም ድርጅቱ ንፁህና ሳቢ ተቋም መስርቶ ከሚሰጠው ዘመናዊ ህክምና ባለፈ አዋላጅ ነርሶችን በብቃት እያሰለጠነ ለሌሎች የህክምና ተቋማት ጭምር ከፍተኛ ደጋፍ በማድረግ ላይ የሚገኝ የሀገሪቱ ከፍተኛ ባለውለታ […]

በኢትዮጵያ የግብር አከፋፈል ፖሊሲው እና የፖለቲካ ስርአት ኢንቨስትመንት ላይ ተጽዕኖ ያሳድራል ተባለ

በኢትዮጵያ የግብር አከፋፈል ፖሊሲው እና የፖለቲካ ስርአት ኢንቨስትመንት ላይ ተጽዕኖ ያሳድራል ተባለ ይህ የተባለው አፍሮ ግሎባል ከገንዘብ ሚኒስቴር፣ ከኢንቨስትመንት ኮሚሽን ፣ከገቢዋች ሚኒስትር እና ሌሎችም ተቋማት ጋር በመሆን የግብር አሰባሰብ ፖሊሲ እና ህግ እንዲሁም የፖለቲካ ስረአት ኢንቨስትምንትን ያለው ሚና፣ ችግሮቹ እና መፍትሄዎቹ በሚል በተዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ ነው፡፡ ግብር እና ኢንቨስትመንት ትልቅ ቁርኝት እንዳላቸው እና በሀገራችን […]

ኢትዮጵያ በአመታዊ የአፍሪካ ህብረት እና የአውሮፓ ህብረት የሚኒስትሮች ጉባኤ ላይ ተካፈለች 

ኢትዮጵያ በአመታዊ የአፍሪካ ህብረት እና የአውሮፓ ህብረት የሚኒስትሮች ጉባኤ ላይ ተካፈለች የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ የተመራ የኢትዮጵያ መንግስት የልዑካን ቡድን በብራስልስ ቤልጂየም በተካሄደው በአመታዊው የአፍሪካ ህብረትና የአውሮፓ የአውሮፓ ህብረት የሚኒስትሮች ስብሰባ ላይ ተካፍሏል። ጉባኤው ላይ የአፍሪካ ህብረት አባል አገሮች የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮችና የአውሮፓ ህብረት አባል አገሮች የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች የተገኙ ሲሆን፣ ስብሰባውን በጋራ የመሩት […]

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ ማሀማት ጋር በመጪው የአፍሪካ ህብረት መሪዎች ጉባኤ ዝግጅት ዙሪያ ተወያዩ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ ማሀማት ጋር በመጪው የአፍሪካ ህብረት መሪዎች ጉባኤ ዝግጅት ዙሪያ ተወያዩ። 32ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች መደበኛ ጉባኤ ከየካቲት 3-4 ቀን 2011 “ስደተኞች፣ ከስደት ተመላሾችና ተፈናቃዮች፤ በአፍሪካ በግድ መፈናቀልን ለማስቆም ዘላቂ መፍትሄ እንፈልግ” በሚል መርህ ይካሄዳል። ኢትዮጵያ የአፍሪካ ህብረት መቀመጫ እንደመሆኗ ኃላፊነቷን ለመወጣት ዝግጁነቷን  በተመለከተ እና  ሁለቱ […]

የፕሬዝዳንት ኦማር አልበሽር ዙፋን አሁንም እየተነቃነቀ ነው

የፕሬዝዳንት ኦማር አልበሽር ዙፋን አሁንም እየተነቃነቀ ነው፡፡ በሱዳን በወባ ሳቢያ የተቀሰቀሰው ቁጣ መልኩን ቀይሮ የአስተዳደር ለውጥ  አጀንዳ ከሆነ ከወር በላይ አስቆጥሯል፡፡ ለተቃውሞ ሰልፍ አደባባይ የሚወጡ ሰዎች እና የመንግስት የፀጥታ ሀይሎች በተደጋጋሚ ግጭት ውስጥ በመግባታቸው እስካሁን የሞቱት ሰዎች ቁጥር ወደ 29 ከፍ ማለቱም ተሰምቷል፡፡ ነገር ግን ይህን ያሉት በመንግስት በኩል ተወክለው ነገሩን አጣራን ያሉት አካላት ናቸው […]