loading
በየመን ዋና ከተማ ሰንዓ እና በአካባቢው ለብዙ ዓመታት በስደት ላይ የነበሩ 168 ኢትዮጵያዊያን በዛሬው ዕለት  በራሳቸው ፍላጎት ወደ አገራቸው ተመልሰዋል።

በየመን ዋና ከተማ ሰንዓ እና በአካባቢው ለብዙ ዓመታት በስደት ላይ የነበሩ 168 ኢትዮጵያዊያን በዛሬው ዕለት  በራሳቸው ፍላጎት ወደ አገራቸው ተመልሰዋል።