loading
ሪያድ ወደ ውጭ የምትልከውን የነዳጅ መጠን ልትቀንስ ነው፡፡

ሪያድ ወደ ውጭ የምትልከውን የነዳጅ መጠን ልትቀንስ ነው፡፡ ሳውዲ አረቢያ ከመጭው መጋቢት ወር ጀምሮ በቀን ወደ ውጭ ትልከው የነበረውን 8.2 ሚሊዮን በርሜል ነዳጅ ወደ 6.9 ሚሊዮን በርሜል ዝቅ ልታደርግ መሆኑን ተናግራለች፡፡ የሳውዲ የኢነርጂ ሚኒስትር ካሊድ አል ፋሊህ ለፋይናንሺያል ታይምስ እንደተናገሩት ሪያድ ወደ ውጭ የምትልከውን ነዳጅ ብቻ ሳይሆን የምርት መጠኗንም የመቀነስ ሃሳብ አላት፡፡ በዓለም አቀፉ የነዳጂ […]