loading
ጠ/ሚር አብይ አሕመድ የጊዴቦ ግድብ ስራ ፕሮጀክትን ዛሬ መረቁ::

ጠ/ሚር ዐቢይ አሕመድ የጊዴቦ ግድብ ስራ ፕሮጀክትን ዛሬ ጥር 26 ቀን 2011 መረቁ:: በኦሮሚያና ደቡብ ክልሎች የሚገኘው ይህ ግድብ 25.8 ሜትር ከፍታና 335 ሜትር ርዝመት ያለው ሲሆን ከ62.5 ሚሊዮን ኪዩብ በላይ ውሃ የመያዝ አቅም አለው:: ግድቡን ሰርቶ ለማጠናቀቅም ከ1.1 ቢሊዮን ብር በላይ ፈጅቷል:: በዛሬው ምረቃ ስነስርዓት ላይም የኦሮምያ ክልል ርእሰ መስተዳድር ለማ መገርሳና የደቡብ ክልል […]

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለከተሞች ቀን ክብረ በዓል መልዕክት አስተላለፉ ።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለከተሞች ቀን ክብረ በዓል መልዕክት አስተላለፉ ። የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አሕመድ ለከተሞች ቀን ክብረ በዓል መልዕክት አስተላልፈዋል ። ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ያገኘነውን ሙሉ መልዕክት እነሆ፦

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ተስተካካይ ጨዋታዎች ዛሬን ጨምሮ በመጪው ቀናት ይካሄዳሉ::

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ተስተካካይ ጨዋታዎች ዛሬን ጨምሮ በመጪው ቀናት ይካሄዳሉ     የ2011 ዓ/ም የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የመጀመሪያ ዙር ግጥሚያዎች ቢጠናቀቅም ተስተካካይ ጨዋታዎች ይቀራሉ፡፡       ዛሬ ክልል ላይ አንድ ግጥሚያ የሚከናወን ሲሆን ጅማ አባ ጅፋር ጅማ ላይ ደደቢትን 9፡00 ሲል ያስተናግዳል፡፡     ነገ ሁለት ግጥሚዎች ይደረጋሉ፤ ወደ መቐለ ያቀናው ባህር ዳር ከነማ […]