አዲስ አበባ የአድዋ ታሪክ የኢትዮጵያውያን ብቻ ሳይሆን የመላው አፍሪካ ወንድሞቻችን ጭምር  መሆኑን  ለዓለም መድረክ በተገኙ አጋጣሚዎች ሁሉ የማስተዋወቅ ኃላፊነቷን እንደምትወጣ ከንቲባ ታከለ ኡማ ገለጹ

አዲስ አበባ የአድዋ ታሪክ የኢትዮጵያውያን ብቻ ሳይሆን የመላው አፍሪካ ወንድሞቻችን ጭምር  መሆኑን  ለዓለም መድረክ በተገኙ አጋጣሚዎች ሁሉ የማስተዋወቅ ኃላፊነቷን እንደምትወጣ ከንቲባ ታከለ ኡማ ገለጹ

በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዛሬ መቐለ ከጅማ አባ ጅፋር ይጫወታሉ

በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዛሬ መቐለ ከጅማ አባ ጅፋር ይጫወታሉ   የሊጉ የመጀመሪያ ዙር የመጨረሻ ተስተካካይ ጨዋታ በመቐለ 70 እንደርታ እና ጅማ አባ ጅፋር መካከል ትግራይ ስታዲየም ላይ ቀን 9፡00 ላይ ይጫወታሉ፡፡ በአሰልጣኝ ገብረመድህን ሀይሌ የሚሰለጥኑት መቐለ፤ በተከታታይ ስምንት ጨዋታዎች ላይ ድልን ያሳኩ ሲሆን ዘጠነኛውን ድል በጅማው ቡድን ላይ በመቀዳጀት የሊጉን መሪነት ከተከታዮቻቸው በነጥብ ርቀው ያስቀጥላሉ […]