loading
የዓለም ሚቲዎሮሎጂ ድርጅት የአፍሪካ አህጉር ጽህፈት ቤት መቀመጫውን ከጄኔቭ ወደ አዲስ አበባ ሊያዘዋውር እንደሆነ የብሔራዊ ሚቲዎሮሎጂ ኤጀንሲ ገለፀ፡፡

የዓለም ሚቲዎሮሎጂ ድርጅት የአፍሪካ አህጉር ጽህፈት ቤት መቀመጫውን ከጄኔቭ ወደ አዲስ አበባ ሊያዘዋውር እንደሆነ የብሔራዊ ሚቲዎሮሎጂ ኤጀንሲ ገለፀ፡፡

የኮንጎው ፕሬዝዳንት የመጀመሪያ የውጭ ሀገር ጉብኝታቸውን ሊያደርጉ ነው፡፡

የኮንጎው ፕሬዝዳንት የመጀመሪያ የውጭ ሀገር ጉብኝታቸውን ሊያደርጉ ነው፡፡ በአወዛጋቢ የምርጫ ውጤት ወደ ስልጣን የመጡት ፕሬዝዳንት ፊሊክስ ሺሴኬዲ ቤተ መንግስት ከገቡ ሀያ ቀን ሳይሞላቸው ነው ዛሬ የውጭ ሀገር ጉዟቸውን የሚጀምሩት፡፡ ሺሴኬዲ የመጀመሪያ የጉዞ መዳረሸቸው ጎረቤት አንጎላ ናት፡፡ ዲሞክራቲክ ሪፓብሊክ ጎንጎ እና አንጎላ ሰፊ የድንበር ቦታ የሚጋሩ  ሲሆን የሁለቱ ሀገራት መሪዎች  በንድበር አካባቢ ስለሚኖሩ ዜጎች ይወያያሉ ተብሎ […]