loading
ማንችስተር ዩናይትድ እና ፖርቶ ሩብ ፍፃሜውን ተቀላቅለዋል

ማንችስተር ዩናይትድ እና ፖርቶ ሩብ ፍፃሜውን ተቀላቅለዋል ትናንት ምሽት በተደረጉ ሁለት የአውሮፓ ቻምፒዮንስ ሊግ ጨዋታዎች በመጀመሪያው ዙር  የተመዘገቡ ውጤቶች ተቀልብሰዋል፡፡ ፓርክ ደ ፕረንስ ላይ ከፒ.ኤስ.ጂ ጋር የተጫወተው ማንችስተር ዩናይትድ በሮሜሉ ሉካኩ ሁለት እና ራሽፈርድ የፍፁም ቅጣት ምት ጎል 3 ለ 1 ድል አድርጎ፤ በድምር ውጤት 3 ለ 3 አቻ ቢለያይም ዩናይትድ ከሜዳ ውጭ የተሻለ የግብ […]