loading
ስድስት የዕሳት ማጥፊያ አውሮፕላኖችን ከደቡብ አፍሪካ ሊመጡ ነው።

ስድስት የዕሳት ማጥፊያ አውሮፕላኖችን ከደቡብ አፍሪካ ሊመጡ ነው።   የኬንያ መንግስት የተጠየቀውን የእሳት አደጋ መቆጣጠሪያ አውሮፕላኖች ድጋፍ ማድረግ ያልቻለው በኬኒያ ፓርኮች ላይ የእሳት ቃጠሎ አደጋ በመነሳቱ መሆኑን አስታውቃል።   በሰሜን ተራሮች ላይ በተነሳው የእሳት ቃጠሎ ሳቢያ የኢትዮጵያ መንግስት ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ ባቀረበው ጥሪ መሰረት የደቡብ አፍሪካ መንግስት 6 የዕሳት ማጥፊያ አውሮፕላኖችን ለመላክ መስማማቱ ተነግሯል።   […]