loading
ፕሬዚዳንት አላሳኒ ኦታራ ምርጫውን የማሸነፍ እድላቸው ሰፊ ነው እየተባለ ነው::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2013 ፕሬዚዳንት አላሳኒ ኦታራ ምርጫውን የማሸነፍ እድላቸው ሰፊ ነው እየተባለ ነው::የኮትዲቯሩ ፕሬዚዳንት አላሳኒ ኦታራ የድምፅ ቆየጠራው ባይጠናቀቅም ከወዲሁ በሰፊ ልዩነት እየመሩ መሆናቸው እየተወራ ነው፡፡ ይህን የሰሙ የተፎካካሪ ፓርቲ ተወካዮች ደጋፊዎቻቸውን ለተቃውሞ እዲዘጋጁ ጥሪ አስተላልፈዋል ነው የተባለው፡፡ የተቃዋሚ ፓር ወክለው የተወዳሩት ሄንሪ ቤዲ እና ፓስካል አፊ ንጉዌሳን በጋራ በሰጡ መግለጫ በምርጫው ምክንያት […]

በአንበጣ መንጋ ጉዳት የደረሰባቸውን አርሦ-አደሮች በዘላቂነት ለማቋቋም አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርጉ በደቡብ ወሎ ዞን የሚገኙ ግብረ-ሰናይ ድርጅቶች ገልጹ፡፡

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2013 በአንበጣ መንጋ ጉዳት የደረሰባቸውን አርሦ-አደሮች በዘላቂነት ለማቋቋም አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርጉ በደቡብ ወሎ ዞን የሚገኙ ግብረ-ሰናይ ድርጅቶች ገልጹ፡፡ የዞኑ ኮሚዩኒኬሽን ለአርትስ በላከዉ መግለጫ በቅርቡ በአካባቢዉ በተከሰተዉ የአንበጣ መንጋ ምክንያት በ35 የ1ኛ ደረጃ እና በአንድ የ2ኛ ደረጃ ትምህርት-ቤቶች የሚማሩ ተማሪዎች በኢኮኖሚና በሰነልቦና ተጎጂ መሆናቸውም ነው በጥናቱ የተመላከተው፡፡ 9ሽህ 388 ህፃናት እና 2 […]

ኢትዮጵያ በቀጣይ 30 ዓመታት የሚኖራትን የህዝብ ቁጥር እድገት በልማት ዕቅዷ ማጤን አንደሚኖርባት ምሁራን ገለጹ፡፡

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2013 ኢትዮጵያ በቀጣይ 30 ዓመታት የሚኖራትን የህዝብ ቁጥር እድገት በልማት ዕቅዷ ማጤን አንደሚኖርባት ምሁራን ገለጹ፡፡ኢትዮጵያ በቀጣዮቹ 30 ዓመታት የሚኖራትን የህዝብ ቁጥር እድገት በምትቀርጻቸው የልማት ዕቅዶች ታሳቢ እንድታደርግ ምሁራን ሀሳብ አቅርበዋል፡፡”ባለሰማያዊ አርማ የተሰኘ” የኢትዮጵያን 2050 ተግዳሮቶችና እድሎችን የሚዳስስ ሪፖርትን አስመልክቶ በበይነ መረብ በመታገዝ መግለጫ ተሰጥቷል። ሪፖርቱ በአገር ውስጥና በውጪ በሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ምሁራን […]

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በትግራይ ክልል የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አወጀ::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2013 የሚኒስትሮች ምክር ቤት በትግራይ ክልል የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አወጀ::የኢፌዴሪ የሚኒስትሮች ምክር ቤት በትግራይ ክልል የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አወጀ፡፡የኢፌዴሪ ሚኒስትሮች ምክር ቤት ዛሬ ጥቅምት 25 ቀን 2013 ዓ.ም ባደረገው 21ኛ አስቸኳይ ልዩ ስብሰባ መንግሥት የሀገርን ሰላምና ሕልውና፣ የሕዝብንና የዜጎችን ደህንነት የማረጋገጥ እና ሀገሪቷን ወደ ሁከትና ብጥብጥ የሚወስዱ ማናቸውንም ድርጊቶችን የመከላከል ሕገ […]

በአዲስ አበባ አዋሬ ገበያ በደረሰ የእሣት አደጋ አንድ ሚሊዮን ብር የሚገመት ንብረት ወደመ ::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2013 በአዲስ አበባ አዋሬ ገበያ በደረሰ የእሣት አደጋ አንድ ሚሊዮን ብር የሚገመት ንብረት ወደመ ::በአዲስ አበባ የካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6 በተለምዶ አዋሬ ገበያ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በደረሰ የእሣት አደጋ አንድ ሚሊዮን ብር የሚገመት ንብረት ወድሟል።የከተማ አስተዳደሩ የእሣትና የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን የሕዝብ ግንኙነት መሪ አቶ ጉልላት ጌታነህ የእሣት አደጋው […]

ማላዊ በኢየሩሳሌም ኤምባሲዋን ልትከፍት መሆኑን ይፋ አደረገች::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2013 ማላዊ በኢየሩሳሌም ኤምባሲዋን ልትከፍት መሆኑን ይፋ አደረገች::በእስራኤል የስራ ጉብኝት ያደረጉት የማላዊ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አይዘን አወር ምካካ ውሳኔውን ግልፅና ጠቃሚ ብለውታል፡፡የእስራኤል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋቢ አሽኬናዚ በበኩላቸው የማላዊን ኤምባሲ በቅርቡ በእየሩሳሌም ከተማ ሲከፈት ማየት ብቻ ሳይሆን ሌሎች የአፍሪካ ሀገራትም የሷን ፈለግ እንደሚኬተሉ ተስፋ አለኝ ብለዋል፡፡ ሚድል ኢስት ሞኒተር እንደዘደበው አይዘን አወር […]

ቻይና በፈረንጆቹ 2025 በኤሌክትሪክ የሚሰሩ ተሽከሪዎችን ቁጥር በ20 በመቶ ለማሳደግ ማቀዷ ተነገረ፡፡

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2013 ቻይና በፈረንጆቹ 2025 በኤሌክትሪክ የሚሰሩ ተሽከሪዎችን ቁጥር በ20 በመቶ ለማሳደግ ማቀዷ ተነገረ፡፡ቻይና ታዳሽ ሃይል የሚጠቀሙ ተሸከርካሪዎችን በሚመለከት ከፈረምጆቹ 2021 እስከ 2035 ለመተግበር ያወጣችውን እቅድ ይፋ ያደረገች ሲሆን ይህም በዘርፉ እመርታን ለማምጣት በእጅጉ ይረዳታል ነው የተባለው፡፡ ሀገሪቱ በዘርፉ ያስቀመጠችው እቅድ የቴክኖሎጂና የፈጠራ አቅምን ማጎልበት፣ ከአከባቢ ብክለት ጋር የሚስማሙ ኢንዱስትሪዎች ማስፋፋትና ማልማትን […]

በሕዳሴ ግድቡ የሦስትዮሽ ድርድር የአፍሪካ ሕብረት ባለሞያዎች ሚና ከፍ ይበል በሚለው የኢትዮጵያ ሐሳብ ግብጽ ሳትስማማ መቅረቷን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2013 በሕዳሴ ግድቡ የሦስትዮሽ ድርድር የአፍሪካ ሕብረት ባለሞያዎች ሚና ከፍ ይበል በሚለው የኢትዮጵያ ሐሳብ ግብጽ ሳትስማማ መቅረቷን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ::በህዳሴዉ ግድብ ዙሪያ የአፍሪካ ህብረት ባለሙያዎች ሚና ከፍ ይበል በሚለዉ ዙሪያ ግብፅ እንዳልተስማማች የዉጪ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በሃሳቡ ላይ ሱዳን ስትስማማ ግብጽ ሳትቀበል መቅረቷን ነዉ የዉጪ ጉዳይ ሚኒስቴር የገለጸዉ፡፡ኢትዮጵያ የአፍሪካውያን ችግሮች […]

የገጽ ለገጽ የመማር ማስተማር ሂደት ላልተወሰነ ጊዜ ተራዘመ ፡፡

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2013 የገጽ ለገጽ የመማር ማስተማር ሂደት ላልተወሰነ ጊዜ ተራዘመ ፡፡የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ ለአርትስ በላከዉ መግለጫ እንዳስታወቀዉ ከ8ኛና 12ኛ ክፍል ዉጪ በተቀሩ ክፍሎች ትምህርት ከመጀመሩ በፊት በኮቪድ19 የቀዉስ ጊዜ የትምህርት አመራርና አስተዳደር ስትራቴጂ እቅድ ላይ የተቀመጡ ስታንዳርዶችን ሟሟላት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ ነዉ ፡፡ ከጥቅምት 30 ጀምሮ ይጀመራል የተባለዉ ትምህርት አስፈላጊ […]

በትግራይ ክልል እየተከናወነ የሚገኘው ህግን የማስከበር ስራ በታቀደው መንገድ እየሄደ መሆኑን ጠ/ሚ ዐቢይ ገለፁ፡፡

አዲስ አበባ፣ ህዳር 01፣ 2013 በትግራይ ክልል እየተከናወነ የሚገኘው ህግን የማስከበር ስራ በታቀደው መንገድ እየሄደ መሆኑን ጠ/ሚ ዐቢይ ገለፁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትዊተር ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ ዘመቻው በክልሉ ተቀባይነት ያለው ህጋዊ አስተዳደር ሲመሰረት እንደሚጠናቀቅም አስታውቀዋል፡፡በተያያዘም የአገር መከላከያ ሰራዊት የሁመራ ኤርፖርትን መቆጣጠሩ ተሰምቷል፡፡ የአገር መከላከያ ሰራዊት ህውሓት ከጠላት ጋር ጥምረት በመፍጠር ለእኩይ አላማ ሊጠቀምበት የነበረውን የሁመራ ኤርፖርት […]