loading
የአልጀሪያው ፕሬዚዳንት የኮቪድ-19 ህክምናቸውን አጠናቀቁ::

አዲስ አበባ፣ ህዳር 07፣ 2013 የአልጀሪያው ፕሬዚዳንት የኮቪድ-19 ህክምናቸውን አጠናቀቁ::ባለፈው ኦክቶበር ወር መጨረሻ ላይ ተመርምረው ቫይረሱ እንዳለበባቸው ያወቁት ፕሬዚዳንት አብደልመጂድ ቲቦኒ ለህክምና ክትትል ወደ ጀርመን ተጉዘው ነበር ተብሏል፡፡ ቲቦኒ ከዚህ በኋላ ተበቤተ መንግስታቸው ሆነው ጨማሪ የህክምና ክትትሎች እንደሚደረጉላቸው ከፕሬዚዳንቱ ቢሮ አስታውቋል፡፡ ሚድል ኢስት ሞኒተር እንደዘገበው ፕሬዚዳንቱ ያሉበትን ሁኔታ አስመልክተው ለዘህዝቡ መግለጫ እንዲሰጡ ቢሯቸው ወስኗል፡፡ ቲቦኒ […]

አሜሪካ በአንድ ሳምንት አንድ ሚሊዮን ሰዎች በኮሮናቫይረስ መያዛቸውን ተሰማ::

አዲስ አበባ፣ ህዳር 07፣ 2013 አሜሪካ በአንድ ሳምንት አንድ ሚሊዮን ሰዎች በኮሮናቫይረስ መያዛቸውን ተሰማ:: የኮሮናቫይረስ ስርጭት እንደአዲስ የተባባሰባት አሜሪካ በየቀኑ ከ100 ሺህ በላይ ሰዎች በበሽታው እንደሚያዙ እየተነገረ ይገኛል፡፡ በዚህም የተነሳ አሁን ላይ በሀገሪቱ በኮቪድ-19 ወረርሽ የተያዙ ሰዎች ከ11 ሚሊዮን በላይ መድረሱ ነው የተነገረው፡፡ ቢቢሲ እንደዘገበው አሜሪካ በተለያዩ ግዛቶች አገልግሎት ሰጭ ተቋማትን የመዝጋት እርምጃዎችን ለመወሰድ ተገዳለች፡፡ […]

በኮቪድ 19 ምክንያት የትጎዱ የቱሪዝም አገልግሎት ሰጪዎችን ለመደገፍ እና ለማነቃቃት ያለመ የ30 ኪ.ሜ የብስክሌት ውድድር ማዘጋጀቱን ቱሪዝም ኢትዮጵያ አስታወቀ።

አዲስ አበባ፣ ህዳር 07፣ 2013 በኮቪድ 19 ምክንያት የትጎዱ የቱሪዝም አገልግሎት ሰጪዎችን ለመደገፍ እና ለማነቃቃት ያለመ የ30 ኪ.ሜ የብስክሌት ውድድር ማዘጋጀቱን ቱሪዝም ኢትዮጵያ አስታወቀ።ከዚህ ቀደም በቱሪዝም ዘርፍ ተሰማርተው የነበሩ ባለሀብቶች እና አገልግሎት ሰጪዎች በኮቪድ ምክንያት ተስፋ ቆርጠው ከዘርፉ በመውጣት ላይ ይገኛሉ በዚህም ምክንያት የቱሪዝም ዘርፉን ለማነቃቃት እና ወደ ስራ ለማስገባት ያለመ የተራራ ላይ ቱሪዝም ማዘጋጀቱን […]