loading
ቻይና እና ጀርመን በኮቪድ-19 ክትባት ስርጭት ዙሪያ በጋራ ለመስራት የሚያችል ውይይት አደረጉ::

አዲስ አበባ፣ ህዳር 16፣ 2013 ቻይና እና ጀርመን በኮቪድ-19 ክትባት ስርጭት ዙሪያ በጋራ ለመስራት የሚያችል ውይይት አደረጉ:: የሁለቱ ሀገራት መሪዎች ከቡድን 20 ጉባኤ በኋላ ባደረጉት የሁለትዮሽ ውይይት አውሮፓ በሁለተኛው ዙር የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ስለመጠቃቷና ችግሩን እንዴት በጋራ መፍታት እንደሚቻል ተነጋግረዋል፡፡ የቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂምፒንግ ከጀርመኗ መራሂተ መንግስት አንጌላ ሜርክል ጋር በስልክ ባደረጉት ውይይት ቻይና ከጀርመን ጋር […]

በደቡባዊ ምስራቅ የህንድ ግዛቶች የተከሰተው አውሎ ንፋስ በርካታ ነዋሪዎችን ስጋት ላይ ጥሏል::

አዲስ አበባ፣ ህዳር 16፣ 2013 በደቡባዊ ምስራቅ የህንድ ግዛቶች የተከሰተው አውሎ ንፋስ በርካታ ነዋሪዎችን ስጋት ላይ ጥሏል:: ሳይክሎን ኒቫር በመባል የሚታወቀው አውሎ ንፋስ በደቡብ ምስራቅ ህንድ በሚገኙ ሶስት ግዛቶች በፍጥነት እየገሰገሰ መሆኑን ተከትሎ ሰዎች ከቤታቸው እንዳይወጡ ትእዛዝ ተላልፎላቸዋል፡፡ ሰዎች በአደባባይ እንዳይሰባሰቡና ተጨማሪ መመሪያዎች እስኪተላለፉላቸው ድረስ በጥንቃቄ እንዲቆዩ የአካባቢው ባለስልጣናት አስጠንቅቀዋል ነው የተባለው፡፡ አደጋው ሊያደርስ የሚችልውን […]