loading
በቡርኪናፋሶ ምርጫ ፕሬዚዳንት ክርስቲያን ካቦሬ አብላጫ ድምፅ ማግኘት አልቻሉም ተባለ::

አዲስ አበባ፣ ህዳር 21፣ 2013 በቡርኪናፋሶ ምርጫ ፕሬዚዳንት ክርስቲያን ካቦሬ አብላጫ ድምፅ ማግኘት አልቻሉም ተባለ:: ፕሬዚዳንት ካቦሬ በምርጫው 57.87 በመቶ በሆነ ድምፅ በማግኘት ቢያሸንፉም በቂ የምክር ቤት ወንበር ባለማግኘታቸው መንግስት መመስረት አይችሉም ነው የተባለው፡፡ ፕሬዚዳንቱ የወከሉት ገዥው ፓርቲ ራሱን ችሎ መንግስት ለመመስረት ከጠቅላላው 127 የምክር ቤቱ ወንበሮች መካከል 64ቱን ማግኘት ይጠበቅበት ነበር፡፡ ይሁን እና በፕሬዚዳንት […]

ዶክተር አንቶኒ ፋውቺ በአሜሪካ በቅርቡ የኮሮናቫይረስ ስርጭት ሊባባስ እንደሚችል አስጠነቀቁ::

አዲስ አበባ፣ ህዳር 21፣ 2013 ዶክተር አንቶኒ ፋውቺ በአሜሪካ በቅርቡ የኮሮናቫይረስ ስርጭት ሊባባስ እንደሚችል አስጠነቀቁ:: ዶክተር ፋውቺ ይህን አስተያየት የሰጡት አሜሪካዊያን ሰሞኑን ያከበሩትን የምስጋና ቀን በማስታወስ ነው፡፡ ፋውቺ በሰጡት መግለጫ በዓሉን ለማክበር ከቤታቸው ውጭ ጉዞ ያደረጉ አሜሪካዊያን እድሜያቸው ከ65 ዓመት በላይ ከሆኑ አዛውንቶችን እንዳይጎበኙ አሳስበዋል፡፡ በዓሉን ለመታደም ከ26 ሚሊዮን በላይ አሜሪካዊያን አየር መንገዶችን አጨናንቀው እንደነበር […]