loading
ዜጎች በምርጫ የሚሳተፉባቸው አማራጭ መንገዶች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19 ፣ 2013 በምርጫ ወቅት ዜጎች በንቃት የሚሳተፉባቸው በርካታ አማራጭ መንገዶች መኖራቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ገለጹ፡፡ በሀገራችን ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት እንዲወለድ የዜጎች ንቁ ተሳትፎ እጅግ ወሳኝ ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንንም በተግባር ሊያረጋግጡ ይገባል ብለዋል፡፡ ዜጎች በምርጫ ወቅት ተሳትፎአቸውን ከሚያረጋግጡባቸው መነገዶች አንዱ ካርድ ወስደው በሰላማዊ መንገድ የሚሆናቸውን ለመምረጥ ራስን ከማዘጋጀት ይጀምራል ነው […]

የሱዳን ተለዋዋጭ አቋም

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19 ፣ 2013  ሱዳን የግድቡ ድርድር እንዲሳካ የአፍሪካ ህብረት መፍትሄ ሊያመጣ እንደሚችል ገለጸች::የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት ባወጣው መግለጫ ህብረቱ በግድቡ ዙሪያ ያሉ አለመገባባቶችን በፍጥነት ለመፍታት በሚያደርገው ጥረት እምነት አለን ብሏል፡፡ ካርቱም በግድቡ ዙሪያ ያላትን አቋም ለማስረዳት የሱዳኗ የውጭ ጉደይ ሚኒስትር ማሪያም አልማሃዲ የአፍሪካ ሀገራት ጉብኝታቸውን በይፋ ጀምረዋል፡፡ጉብኝቱ ከኬንያ ተጀምሮ ዲሞክራቲክ […]