loading
ቦርዱ የድምጽ መስጫ ወረቀቶች እጥረት የገጠማቸውን የምርጫ ክልሎች ይፋ አደረገ::

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3፣ 2013 የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በተወሰኑ የምርጫ ክልሎች የድምጽ መስጫ ወረቀቶች እጥረት መከሰቱን አረጋግጫለሁ አለ፡፡ ቦርዱ ይህን ያለው በሎጀስቲክስ እና ሌሎች ጉዳዮች ላይ ባጋጠሙ ችግሮች ዙሪያ ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ውይይት ባደረገው ውይይት ነው፡፡ የቦርዱ ሰብሳቢ ወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳ ሪፖርታቸውን በዝርዝር ካቀረቡ በኋላ ከፓርቲዎች ጋር በችግሮቹና መፍትሄዎቻቸው ዙሪያ ሰፊ ውይይት አድርገዋል፡፡ […]

የአፍሪካ ቀንድን የሚያስተሳስረው የልህቀት ማእከል ዕውን ሊሆን ነው…

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3፣ 2013 የአፍሪካ ቀንድን የሚያስተሳስረው የልህቀት ማእከል ዕውን ሊሆን ነው… በኮምቦልቻ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በ550 ሚሊዮን ብር በጀት የምስራቅ አፍሪካ የቴክኒክ ትምህርትና ስልጠና የልህቀት ማዕከል ግንባታ ተጀመረ፡፡ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ዶክተር ሳሙኤል ኡርቃቶ በማስጀመሪያ ስነ-ስርዓቱ ላይ እንደገለጹትበኢትዮጵያ በቴክኖሎጂ የበለጸገ ብቁ ዜጋ ለማፍራት በትኩረት እየተሰራ ነው፡፡ ሚንስትሩ ለግንባታው ከ550 ሚሊዮን ብር […]

በሱዳን የተከሰተው የነዳጅ ዋጋ ጭማሪ የህዝባዊ አመፅ ስጋት ፈጥሯል ::

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3፣ 2013 በሱዳን የተከሰተው የነዳጅ ዋጋ ጭማሪ የህዝባዊ አመፅ ስጋት ፈጥሯል ::ሱዳን ድጎማ ማንሳቷን ተከትሎ የነዳጅ ዋጋ በሊትር የ140 የሱዳን ፓውንድ ጭማሪ ማሳየቱ ተሰማ፡፡ ካርቱም የዓለም አቀፉን የገንዘብ ድርጅት ምክር ተቀብላ የነዳጅ ድጎማ ማንሳቷ ያስከተለው የዋጋ ንረት ህዝባዊ ከባድ አመፅ እንዳይቀሰቀስ ስጋት ላይ ጥሏታል ነው የተባለው፡፡ በዚህም የተነሳ ለአልበሽር ከመንበራቸው መወገድ […]

የግድቡ ፍትሃዊ ተጠቃሚነት መረጋገጥ የወቅቱ ወሳኝ ጥያቄ ነው ::

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3፣ 2013 በታላቁ የህደሴ ግድብ ግንባታ ዓለም አቀፍ የውሃ ህጎች ላይ የሚመክር 9ኛው ሃገር አቀፍ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጉባኤ በጎንደር ዩኒቨርስቲ ተጀመረ። ለሁለት ቀን በሚቆየው ጉባኤ በታላቁ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ ዓለም አቀፍ የውሃ ህጎችን መሰረት ያደረጉ ሰባት ጥናታዊ ፅሁፎች በምሁራን ቀርበው ውይይት እንደሚደረግባቸው ታውቋል። የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ድኤታ ፕሮፌሰር አፈወርቅ […]

ልብን ለማዳን የልበ ቀናዎች የዘወትር ትጋት ያስፈልጋል…

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3፣ 2013 ማህበራዊ ድረ ገፅን ለበጎ አላማ በማዋል ለኢትዮጵያ የልብ ህሙማን ህፃናት መርጃ ማዕከል አንድ ሚሊዮን ብር ተሰበሰበ፡፡ ማህበራዊ ድረ ገፅን ለበጎ አላማ የማዋል ዓላማ ይዛ በመነሳት የገንዘብ ድጋፉን ያሰባሰበችው ነዋሪነቷን በአሜሪካ ሀገር ያደረገች ህይወት ታደሰ የተበለች ጋዜጠኛ ናት፡፡ የማዕከሉ የበጎ ፍቃድ አምባሳደር አርቲስት መሰረት መብራቴ በርክክቡ ወቅት በተለይም ማህበራዊ ሚድያን […]