loading
ሱዳን ከኢትዮጵያ ጋር ጊዜያዊ ስምምነት ለማድረግ ጠየቀች፡፡

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 8፣ 2013 ሱዳን ከኢትዮጵያነ ጋር በግድቡ ዙሪያ ጊዜያዊ ስምምት ለማድረግ ዝግጁ ነኝ አለች፡፡ የሱዳኑ የውሃ ሚኒስትር ያሲር አባስ ካርቱማ ላይ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ ኢትዮጵያ ሁለተኛውን ዙር የውሃ ሙሌት ከመጀመሯ አስቀድሞ በቅድመ ሁኔታ ላይ የተመሰረተ ጊዜያዊ ውል ማሰር አለብን ብለዋል፡፡ ሚንስትሩ እንደ ቅድመ ሁኔታ አድርገው ካነሷው ነጥቦች መካከልም ከአሁን ቀደም የደረስንባቸው ስምምነቶችና […]

ላውረን ባግቦ ወደ ሀገራቸው ሲገቡ ፕሬዚዳንታዊ አቀባበል ሊደረግላቸው መሆኑ ተሰማ፡፡

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 8፣ 2013  የቀድሞው የኮትዲቯር ፕሬዚዳንት ላውረን ባግቦ ከአስር ዓመት ስደት በኋላ በመጭው ሀሙስ ወደ ሀገራቸው እንደሚገቡ የፓርቲያቸው ዋና ፀሃፊ ተናግረዋል፡፡ በሀገር ውስጥ የሚንቀሳቀሰው ፓርቲያቸው ፖፑላር ፍሮንት በሰጠው መግለጫ ባግቦ አውሮፕላን ማረፊያ እንደደረሱ በቪአይፒ ክፍል እንዲያርፉ ተደርጎ ፕሬዚዳንታዊ የክብር አቀባበል ይደረግላቸዋል ብሏል፡፡ የቀድሞ ተቀናቃኛቸውና የወቅቱ ፕሬዚዳንት አላሳኒ ኦታራ ባግቦ ወደ ሀገራቸው መመለሳቸው […]