loading
በትግራይ እንደተፈፀመ በተሰማው የአየር ጥቃት የተጎዱ ወገኖችን በፍጥነት ወደ ሕክምና ስፍራ ማድረስ አልተቻለም ተባለ፡፡

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 16፣ 2013 በትግራይ እንደተፈፀመ በተሰማው የአየር ጥቃት የተጎዱ ወገኖችን በፍጥነት ወደ ሕክምና ስፍራ ማድረስ አልተቻለም ተባለ፡፡ ከተጎጂዎቹ መካከል ወደ መቀሌ ሐይደር ሆስፒታል እስካሁን መድረስ የቻሉት አንድ የ2 ዓመት ሕጻን እና 5 አዋቂ ቁስለኞች መሆናቸውን አርትስ ያገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡ አርትስ ቲቪ ወደ አካባቢው ደውሎ ለማጣራት ባደረገው ጥረት ከመቀሌ በስተምዕራብ 25 ኪሎ ሜትር […]