loading
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአገራዊ ምክክሩን በሃላፊነት የሚመሩትን የ11 እጩ ኮሚሽነሮችን ሹመት አጸደቀ።

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2014 ምክር ቤቱ በዋና ዋና አገራዊ ጉዳዮች ላይ ብሔራዊ መግባት ለመፈጠር ያስችላል የተባለው የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 1265 /2014 ማጽደቁ ይታወሳል። በዚህም መሰረት አገራዊ የምክክር ኮሚሽኑን የሚመሩት 11 ኮሚሽነሮች ለመለየት ከተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች በተለያዩ የጥቆማ ዘዴዎች ከ600 በላይ ሰዎች ተጠቁመዋል። ከተጠቆሙት ግለሰቦች መካከል 42ቱ አዋጁን መሰረት ተደርጎ መለየታቸውና […]

የህዳሴ ግድቡ ሃይል ማመንጨት መጀመርና የግብጽ ቅሬታ…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2014 ኢትዮጵያበግድቡ ዙሪያ የተናጠል ውሳኔ በማሳለፍ መርህ የመጣስ ተግባሯን ቀጥላበታለች ስትል ግብጽ ቅሬታዋን አሰማች፡፡የግብፅ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት የህዳሴ ግድቡን የመጀመሪያው ሃይል የማመንጨት ስራ ይፋ መሆን ተከትሎ ባወጣው መግለጫ የኢትዮጵያን እርምጃ መርህን የሚጻረር ብሎታል፡፡ ከአሁን ቀደም የመጀመሪያውና ሁለተኛው ዙር የውሃ ሙሌት ሲከናወን ተመሳሳይ ተቃውሞ ያሰማችው ግብፅ ኢትዮጵያ እንደ አውሮፓዊያኑ አቆጣር በ2015 […]

ከአማካይ ሰራተኞቹ ክፍያ በ1400 እጥፍ የሚበልጠው ስራ አስኪያጅ ደመወዝ…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2014 አፕል ኩባንያ ሰራተኞቹ ገቢያችን ከኑሯችን አልመጣጠን አለ የሚል ቅሬታ በሚያሰሙበት ወቅት የዋና ስራ አስፈፃሚው ቲም ኩክ ገቢ በ500 ፐርሰንት ማድረጉ በርካቶቸን እያነጋገረ ነው፡፡ ዋና ስራ አስፈጻሚው ባለፈው ዓመት ከደመወዝ ጭማሪ፣ ከጥቅማጥቅም፣ እንዲሁም በጉርሻ መልክ ወደ ኪሳቸው የገባው ገንዘብ ሲሰላ አንድ አማካይ የመስሪያ ቤቱ ሰራተኛ ከሚያገኘው በ1,400 እጥፍ ይበልጣል ነው የተባለው፡፡ […]