loading
የአድዋን ታሪክ በሚገባ በመለየት አሁን ላለንበት ችግር መፍቻ ቁልፍ ማድረግ ይገባል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባህል ኪነ ጥበባትና ቱሪዝም ቢሮ ሃላፊ ዶ/ር ሂሩት ካሳው ገለጹ።

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2014 የአድዋን ታሪክ በሚገባ በመለየት አሁን ላለንበት ችግር መፍቻ ቁልፍ ማድረግ ይገባል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባህል ኪነ ጥበባትና ቱሪዝም ቢሮ ሃላፊ ዶ/ር ሂሩት ካሳው ገለጹ። ለ126ኛ ጊዜ “አድዋን ለኢትዮጵያውያን ኅብረት፣ ለአፍሪካ የነፃነት ጮራ” በሚል መሪ ሃሳብ የሚከበረውን የአድዋ ድል በዓል አስመልክቶ የውይይት መድረክ ተካሄዷል፡፡ የቢሮ ኃላፊዋ በመድረኩ ላይ እንደገለጹት፣ […]

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2014 በሶማሌ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች 31 ሚሊዮን ብር የሚገመት ድጋፍ ተበረከተ::

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2014 በሶማሌ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች 31 ሚሊዮን ብር የሚገመት ድጋፍ ተበረከተ በሶማሌ ክልል በድርቅ በተጎዱ አካባቢዎች ለሚገኙ ጤና ተቋማት አገልግሎት የሚውል 31 ሚሊዮን ብር የሚገመት የተለያዩ መድሃኒቶች፣ የተመጣጠነ ምግብ እና የህክምና ቁሳቁሶች ድጋፍ ተደርጓል። በጤና ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ሰሀረላ አብዱላሂ የተመራ ከጤና ሚኒስቴር፣ የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት እና የኢትዮጵያ መድሃኒት […]

የአውሮፓ ህብረት ለዩክሬን መሳሪያ ገዝቶ ሊሰጥ መዘጋጀቱን የህብረቱ ፕሬዚዳንት ተናገሩ::

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2014 የአውሮፓ ህብረት ለዩክሬን መሳሪያ ገዝቶ ሊሰጥ መዘጋጀቱን የህብረቱ ፕሬዚዳንት ተናገሩ:: የአውሮፓ ህብረት ፕሬዚዳንት ኡርሱላ ቮን ደር ሌይን እሁድ አመሻሽ ላይ በሰጡት መግለጫ ለኬቭ ወታደራዊ ድጋፍ ለማድረግ ተስማምተናል ብለዋል፡፡ ይህን የምናደርገው ዩክሬን ራሷን ከሩሲያ ጥቃት እንድትከላከል ነው ያሉት ፕሬዚዳንቷ መሰረታቸውን በህብረቱ አባል ሀገራት ያደረጉ የሩሲያ ሚዲያዎችን ከስርጭት ማገዳቸውንም ገልጸዋል፡፡ ዩክሬናዊያን ሞስኮ […]