loading
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአመራር ለውጥ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2014 አቶ መስፍን ጣሰው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈፃሚ ሆነው ተሾሙ፡፡ አቶ ተወልደ ገብረማርያም ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ኃላፊነታቸው በፈቃዳቸው መልቀቃቸውን ተከትሎ ነው አቶ መስፍን የሃላፊነቱን ቦታ የተረከቡት፡፡ አቶ መስፍን በኢትዮጵያ አየር መንገድ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ መምሪያ፣ የጥገናና ኢንጂነሪንግ፣ እንዲሁም የኦፕሬሽን ዳይሬክተር በመሆን አገልግለዋል። በተቋሙ ውስጥ ላለፉት 38 አመታት በተለያዩ የሀላፊነት ቦታዎች […]

የኤች አር 6600 እና ኤስ 3199 ረቂቅ መፅደቅ ኢትዮጵያን የፖለቲካና የኢኮኖሚ ጥገኛ የሚያደርግ በመሆኑ እንዳይፀድቅ ሁሉም ሊሰራ እንደሚገባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ጠየቁ።

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2014 የኤች አር 6600 እና ኤስ 3199 ረቂቅ መፅደቅ ኢትዮጵያን የፖለቲካና የኢኮኖሚ ጥገኛ የሚያደርግ በመሆኑ እንዳይፀድቅ ሁሉም ሊሰራ እንደሚገባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ጠየቁ። አምባሳደር ዲና ዛሬ በሰጡት መግለጫ፥ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ዴቪድ ስታተርፊልድ ጋር በተለያዩ […]

የዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ሩሲያን በመቃወም ከጎናቸው እንዲቆም ዳግም ጥሪ አሰተላለፉ::

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2014 የዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ሩሲያን በመቃወም ከጎናቸው እንዲቆም ዳግም ጥሪ አሰተላለፉ:: ሩሲያ የዩክሬንን ድንበር ጥሳ በመግባት ጦርነት ከከፈተች ድፍን አንድ ወር ያስቆጠረች ሲሆን እስካሁን በጦርነቱ ሳቢያ ከ3 ነጥብ 5 ሚሊዮን በላይ ዩክሬናዊያን ሀገራቸውን ጥለው ተሰደዋል፡፡ ፕሬዚዳንት ዘለንስኪ በቴሌግራም ገጻቸው ባስታላለፉት መልእክት ዩክሬንን መደገፍ ነጻነትን መደገፍ ነው እናም መላው ዓለም […]