loading
መምህራን ሰላምና ሃገር ወዳድ ዜጋ የመፍጠር ትልቅ ሃላፊነት እንዳለባቸው ተገለፀ

መምህራን ሰላምና ሃገር ወዳድ ዜጋ የመፍጠር ትልቅ ሃላፊነት እንዳለባቸው ተገለፀ

የሰላም ሚኒስቴር ከትምህርት ሚኒስቴር እና ከመምህራን ማህበር ጋር በመተባበር ትልቅ ሃገራዊ ጉባኤ እና የምክክር መድረክ እያካሄደ ይገኛል ::

በዚህ የምክክር መድረክ ላይ የሰላም ሚኒስትሯን ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚልን ጨምሮ ሌሎች አካላትም ተገኝተዋል::

ሰላምና ሃገር ወዳድ መምህራኖች ሰላምና ሃገር ወዳድ ተማሪዎችን ያፈራሉ በሚል መሪ ቃል ነው ውይይቱ እየተካሄደ የሚገኘው::

መምህራን ለሃገር ሰላም ዘብ መቆም አለባቸውም ተብሏል::

ከሁሉም የሃገሪቱ ክፍሎች የተወጣጡ ከ1 ሺህ በላይ የሚሆኑ መምህራኖች በመድረኩ ተገኝተዋል፡፡

 

 

Write a Reply or Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *