የመንግስት እና የግል ተቋማት የጤና በተሽከርካሪ አደጋ ለተጎዱ ሰዎች ህክምና እንዲሰጡ የሚያስገድድ አዲስ መመሪያ እየተዘጋጀ ነው ተባለ፡፡ 

የመንግስት እና የግል ተቋማት የጤና በተሽከርካሪ አደጋ ለተጎዱ ሰዎች ህክምና እንዲሰጡ የሚያስገድድ አዲስ መመሪያ እየተዘጋጀ ነው ተባለ፡፡ 
ይህን ያለው የመድን ፈንድ ኤጀንሲ ነው᎓᎓