loading
ማንችስተር ሲቲና ቶተንሃም ከሊቨርፑል ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት አጥብበዋል

ማንችስተር ሲቲና ቶተንሃም ከሊቨርፑል ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት አጥብበዋል የ23ኛ ሳምንት መርሃግብር የመጨረሻ ጨዋታዎች በትናንትናው ዕለት ሲከናወኑ፤ የፔፕ ጓርዲዮላው ማንችስተር ሲቲ ወደ ጆን ስሚዝ ስታዲየም አቅንቶ አሰልጣኝ ዴቪድ ዋግነርን ያሰናበተውን ሀደርስፊልድ ታውን 3 ለ 0 በሆነ ውጤት ድል አድርጎ ተመልሷል፤ ቅዳሜ ሊቨርፑል ማሸነፉን ተከትሎ ወደ ሰባት ከፍ ብሎ የነበረውን የነጥብ ልዩነትም ወደ አራት መልሶታል፡፡ ተከላካዩ […]