
ናይጄሪያ ለ12 ዓመታት በዘለቀው ግጭት ከ300 ሺህ በላይ ህፃናት መገደላቸውን የተባበሩት በ መንግስታት ድርጅት ይፋ አደረገ፡፡
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 18፣ 2013 በሰሜናው ምስራቅ የሀገሪቱ ክፍል ለዓመታት በዘለቀው ግጭት በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ ቁጥራቸው ወደ 350 ሺህ ለሚጠጋ ህፃናት ሞት ምክንያት ሆኗል ብሏል ድርጅቱ፡፡ አልጀዚራ እንደዘገበው ከሟቾቹ መካከል የሚበዙት ዕድሜያቸው ከአምስት ዓመት በታች መሆኑን በሪፖርቱ ተመላክቷል፡፡ ቦኩ ሃራም የተባለው ታጣቂ ቡድን እንደ አውሮፓዊያኑ አቆጣጠር በ2009 የተደራጀ ጥቃት ማድረስ ከጀመረ ወዲህ ከ2 ሚሊዮን […]