loading
ናይጄሪያ ለ12 ዓመታት በዘለቀው ግጭት ከ300 ሺህ በላይ ህፃናት መገደላቸውን የተባበሩት በ መንግስታት ድርጅት ይፋ አደረገ፡፡

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 18፣ 2013 በሰሜናው ምስራቅ የሀገሪቱ ክፍል ለዓመታት በዘለቀው ግጭት በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ ቁጥራቸው ወደ 350 ሺህ ለሚጠጋ ህፃናት ሞት ምክንያት ሆኗል ብሏል ድርጅቱ፡፡ አልጀዚራ እንደዘገበው ከሟቾቹ መካከል የሚበዙት ዕድሜያቸው ከአምስት ዓመት በታች መሆኑን በሪፖርቱ ተመላክቷል፡፡ ቦኩ ሃራም የተባለው ታጣቂ ቡድን እንደ አውሮፓዊያኑ አቆጣጠር በ2009 የተደራጀ ጥቃት ማድረስ ከጀመረ ወዲህ ከ2 ሚሊዮን […]

ዙማ ከፖሊስ ጋር ድብብቆሽ በቃኝ አሉ፡፡

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 1፣ 2013 የቀድሞው የደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ጃኮቭ ዙማ ለፖሊስ እጃቸውን መስጠታቸው ተሰማ፡፡ የተመሰረተባቸውን የሙስና ክስ ችሎት ቀርበው እንዲያስረዱ የሀገሪቱ ፍርድ ቤት የሰጠውን ትዕዛዝ ባለማክበር የ15 ወራት እስር የተፈረደባቸው ዙማ ቅጣቱ እንዲቀርላቸው አቤት ብለው ነበር፡፡ የተወሰነባቸውን ቅጣት እንዲፈፅሙ ሲጠየቁ አሻፈረኝ ብለው የነበሩት ፕሬዚዳንቱ ፖሊስ በሃይል ይዞ ወደ አስር ቤት ሊወስዳቸው በሚዘጋጅበት በገዛ […]

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ዲና ሙፍቲ በሳምንታዊ መግለጫቸው በአበይት ፖለቲካዊ፣ ምጣኔ ሀብታዊ እና የዜጋ ዲፕሎማሲ ክንውኖችን ዙሪያ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 2፣ 2013  የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ዲና ሙፍቲ በሳምንታዊ መግለጫቸው በአበይት ፖለቲካዊ፣ ምጣኔ ሀብታዊ እና የዜጋ ዲፕሎማሲ ክንውኖችን ዙሪያ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡ ትናንት በመንግሥታቱ የድርጅት ፀጥታ ምክር ቤት የቀረበው የታላቁ የህዳሴ ግድብ ጉዳይ የሶስትዮሽ ድርድሩ ወደ አፍሪካ ህብረት እንዲመለስ የሚል ሀሳብ መቅረቡ ትልቅ ዲፕሎማሲ ስኬት ነው ብለዋል። ቋሚ አባላትም ሁሉም በሚባል […]