loading
የብሄራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ከማዕከላዊና ምዕራብ ጎንደር ዞኖች ለተፈናቀሉ ዜጎች ድጋፍ ማድረግ ጀምሬአለሁ አለ

የብሄራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ከማዕከላዊና ምዕራብ ጎንደር ዞኖች ለተፈናቀሉ ዜጎች ድጋፍ ማድረግ ጀምሬአለሁ አለ። የአማራ ክልል መንግስት በበኩሉ የተደረገው ድጋፍ ከተፈናቃዮቹ ቁጥር እና ከሚፈልጉት ድጋፍ አንፃር በቂ አይደለም ብሏል፡፡ የብሄራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን በማዕከላዊ እና ምዕራብ ጎንደር ዞኖች በነበረ አለመረጋጋት  ለተፈናቀሉ ዜጎች ድጋፍ ማድረግ መጀመሩን በብሄራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን […]

በምዕራብ ወለጋ ዞን በነበረው አለመረጋጋት የተዘረፉ የጦር መሣሪያዎችና ንብረቶች መመለሳቸው ተገለፀ

በምዕራብ ወለጋ ዞን በነበረው አለመረጋጋት የተዘረፉ የጦር መሣሪያዎችና ንብረቶች መመለሳቸው ተገለፀ የምዕራብ ወለጋ ዞን  ኮማንድ ፖስት እንዳስታወቀው  በምዕራብ ወለጋ ዞን በነበረው አለመረጋጋት የተዘረፉ የጦር መሣሪያዎችና ንብረቶች ተመልሰው በአሁን ወቅት በዞኑ ሁሉም የመንግሥት መዋቅሮችና አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ወደ መደበኛ ሥራቸው ተመልሰዋል ብሏል፡፡ በዞኑ በነበረው የፀጥታ ችግር የተዘረፉ 110 ክላሽንኮቭ ጠመንጃዎች፣ 41 ሽጉጦችና 20 የእጅ ቦምቦች እንዲሁም […]

˝የግብር ፍትሃዊነት  ፕሮጀክት ፅህፈት ቤት˝ የተሰኘ አዲስ ጽህፈት ቤት ሊቋቋም ነው

˝የግብር ፍትሃዊነት  ፕሮጀክት ፅህፈት ቤት˝ የተሰኘ አዲስ ጽህፈት ቤት ሊቋቋም ነው ጽህፈት ቤቱ የግብር አሰባሰብ ሂደቱን የተቃና ያደርገዋል ተብሎ ይጠበቃል በሀገራችን  መሰብሰብ ከነበረበት ግብር ከ 80 ቢሊዩን ብር በበላዩ ሳይሰበሰብ እንደቀረ ጥናቶች ይጠቁማሉ፡፡ ለዚህ ምክንያቱ ደግሞ ከንግድ ስርዓት ውጭ በመሆን፤ ለመንግስት የሚገባውን  ከፍያ አለመፈጸም ፤በታክስ መረብ ውስጥ አለመታወቅ እና በአግባቡ ተመዝገበው የቲን ስርዓት ውስጥ አለመካተት […]

ባለፉት 7 ወራት ኢትዮጵያ ወደውጭ ከላከቸው ቡና ያገኘችው የውጭ ምንዛሬ መጠን በ56 በመቶ ቅናሽ አሳይቷል ተባለ

ባለፉት 7 ወራት ኢትዮጵያ ወደውጭ ከላከቸው ቡና ያገኘችው የውጭ ምንዛሬ መጠን በ56 በመቶ ቅናሽ አሳይቷል ተባለ በሰባቱ ወራት ወደውጭ ገበያ ለመላክ ከታቀደው ከ16 ሺህ 546 ቶን ቡና ውስጥም  መላክ የተቻለው 11ሺህ 165 ቶን መሆኑ ታውቋል። የኢትዮጵያ ቡና እና ሻይ ባለስልጣን የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አንደሚጠቁመው በ2011 በጀት ዓመት ጥር ወር  16 ሺህ 5 መቶ 46 ቶን […]

ታይዋን  ዲሞክራሲን የሚጋፋ ስምምነት አልፈፅምም አለች፡፡

  ታይዋን  ዲሞክራሲን የሚጋፋ ስምምነት አልፈፅምም አለች፡፡ የታይዋኗ ፕሬዝዳንት ፃይ ኢንግ ዌን ከየትኛውም አካል የሚመጣ ጥያቄ ዲሞክራሲን አደጋ ላይ የሚጥል ከሆነ በምንም መልኩ አንቀበለውም ብለዋል፡፡ ፕሬዝዳንቷ ይህን ያሉት ለቻይና ጥሩ አመለካከት አለው የሚባለው ፓርቲ መጭውን ምርጫ ካሸነፍኩ ከቤጂንግ ጋር ስምምነት የማድረግ ሀሳብ አለኝ ማለቱን ተከትሎ ነው፡፡ ዌንግ የታይዋንን ሉዓላዊነት ጥያቄ ውስጥ የሚያስገባ የትኛውም ስምምነት ተቀባይነት […]