loading
በየትኛውም የሀገሪቱ ክፍል የሚኖሩ የአገው ማህበረሰብ በህገ መንግስቱ መሰረት በራሳቸው ቋንቋ የመማር እና እኩል ተጠቃሚነታቸው ሊረጋገጥ ይገባል አለ የአገው ብሄራዊ ሸንጎ፡፡

በየትኛውም የሀገሪቱ ክፍል የሚኖሩ የአገው ማህበረሰብ በህገ መንግስቱ መሰረት በራሳቸው ቋንቋ የመማር እና እኩል ተጠቃሚነታቸው ሊረጋገጥ ይገባል አለ የአገው ብሄራዊ ሸንጎ፡፡