loading
የ37ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች ዛሬ ምሽት ጀምሮ በሳምንቱ የመጨረሻ ቀናት ይቀጥላሉ፡፡

የ37ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች ዛሬ ምሽት ጀምሮ በሳምንቱ የመጨረሻ ቀናት ይቀጥላሉ፡፡ በፖርቱጋሉ ማርኮ ሲልቫ የሚመራው የመርሲ ሳይዱ ክለብ ኤቨርተን በጉዲሰን ፓርክ የሲን ዳይቹን በርንሊ ምሽት 4፡00 ላይ ይደረጋል፡፡ በነገው ዕለት ደግሞ አምስት ያህል ግጥሚያዎች ሲደረጉ፤ ቀን 8፡30 ቦርንመዝ በዲን ኮርት የማውሪሲዮ ፖቼቲኖውን ቶተንሃም ሆተስፐርን ያስተናግዳል፡፡   ስፐርሶች አሁንም የቀጣይ ዓመት የቻምፒዮንስ ሊግ ተሳትፏቸውን ባለማረጋገጣቸው […]