loading
ኮልፌ አጠና ተራ ታይዋን ሰፈር አካባቢ በደረሰ የእሳት አደጋ 7 ሚሊዮን ብር የሚገመት ንብረት መውደሙ ተገለጸ::

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 ኮልፌ አጠና ተራ ታይዋን ሰፈር አካባቢ በደረሰ የእሳት አደጋ 7 ሚሊዮን ብር የሚገመት ንብረት መውደሙ ተገለጸ:: አደጋው የደረሰው በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 ልዩ ቦታዉ ኮልፌ አጠና ተራ ታይዋን ሰፈር አካባቢ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ እሳትና ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ ትላንት ምሽት በደረሰው በዚህ የእሳት አደጋ 7 ሚሊዮን […]

የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ ከደቡብ ክልል የትምህርት ዘርፍ ባለድርሻ አካላት ጋር በትምህርት ጥራት እና ተደራሽነት ዙሪያ በጂንካ ከተማ ምክክር እያካሄዱ ነው፡፡

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ ከደቡብ ክልል የትምህርት ዘርፍ ባለድርሻ አካላት ጋር በትምህርት ጥራት እና ተደራሽነት ዙሪያ በጂንካ ከተማ ምክክር እያካሄዱ ነው፡፡ ሚኒስትሩ በዚህ ወቅት እንደገለጹት ፥ በሚቀጥሉት 5 ዓመታት በትምህርት ዘርፍ የገዘፈውን የጥራት መጓደል ለመፍታት ይሰራል። በኢትዮጵያ ለትምህርት ተደራሽነት የተሰጠውን ትኩረት ያህል ለጥራቱ ያለመጨነቅ ፣ የትምህርት ዘርፉ ከፖለቲካ ጋር […]

በ7 ቀናት ውስጥ 2 በመቶ የዩክሬን ዜጎች ተሰደዋል- ተ.መ.ድ በጦርነቱ ሳቢያ በ7 ቀናት ውስጥ 1 ሚሊዮን ዩክሬናዊያን ወደ ጎረበት ሀገራት መሰደዳቸው ተሰማ፡፡

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 በ7 ቀናት ውስጥ 2 በመቶ የዩክሬን ዜጎች ተሰደዋል- ተ.መ.ድ በጦርነቱ ሳቢያ በ7 ቀናት ውስጥ 1 ሚሊዮን ዩክሬናዊያን ወደ ጎረበት ሀገራት መሰደዳቸው ተሰማ፡፡ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ከፍተኛ የስደተኞች ኮሚሽን ባወጣው መግለጫ የዩክሬናዊያን ስደት በፍጥነቱ የክፍለ ዘመኑን ክብረ ወሰን ሊይይዝ እንደሚችል ያሳያል ብሏል፡፡ በቅርብ ቀናት ውስጥ ይህ ቁጥር ወደ 4 ሚሊዮን ከፍ […]