loading
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ከሰጠው ብድር በተጠናቀቀው በጀት አመት 10 ነጥብ 9 ቢሊዮን ብር መሰብሰቡን ለፀ።

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2014 የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ከሰጠው ብድር በተጠናቀቀው በጀት አመት 10 ነጥብ 9 ቢሊዮን ብር መሰብሰቡን ለፀ።ባንኩ የትግራይ ክልል ፕሮጀክቶችን ሳይጨምር የተበላሸ ብድር ደረጃውን ወደ 17 በመቶ ዝቅ ማድረግ መቻሉን አስታውቋል። የባንኩ ፕሬዝዳንት ዶክተር ዮሃንስ አያሌው በትግራይ ክልል ያሉ በርካታ ፕሮጀክቶች ወደ ተበላሸ ብድር መግባታቸው አመቱን ለባንኩ ፈታኝ አድርጎታል ብለዋል።  የገጠመውን ችግር […]

በስምንት ቀናት ውስጥ ከ127 ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጡ የኮንትሮባንድ እቃዎችን ከአዘዋዋሪዎች ጋር በቁጥጥር ስር ማዋሉን የጉምሩክ ኮሚሽን ገለጸ።

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2014 በስምንት ቀናት ውስጥ ከ127 ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጡ የኮንትሮባንድ እቃዎችን ከአዘዋዋሪዎች ጋር በቁጥጥር ስር ማዋሉን የጉምሩክ ኮሚሽን ገለጸ። ኮሚሽኑ ከሐምሌ 21 ቀን እስከ 28 2014 ዓ.ም ባደረገው ዘመቻ ነው የኮንትሮባንድ እቃዎችን ሲያዘዋውሩ የተገኙ 14 ሰዎችን በቁጥጥር ስር ያዋለው፡፡ በተጠቀሱት ቀናት 118 ነጥብ 5 ሚሊዮን የገቢ ኮንትሮባንድ እቃዎች እና ከ9 ሚሊዮን […]

ቻይና በታይዋን ድንበር አካባቢ አዲስ ወታደራዊ ልምምድ እንደምታደርግ ይፋ አደረገች።

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2014 ቻይና በታይዋን ድንበር አካባቢ አዲስ ወታደራዊ ልምምድ እንደምታደርግ ይፋ አደረገች። የቻይና ጦር ባለፈው ሳምንት የአሜሪካ ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ ናንሲ ፔሎሲ ወደ ታይዋን ያደረጉትን ጉብኝት በመቃወም ያደረገውን ግዙፍ ልምምድ ለማቆም እቅድ ይዞ የነበረ ቢሆንም በማግስቱ በታይዋን አቅራቢያ በባህርና በአየር ላይ አዲስ ወታደራዊ ልምምዶችን እንደሚጀመር አስታውቋል። የቻይናው ምስራቃዊ ወታደራዊ እዝ በፀረ-ባህር ሰርጓጅ […]